የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) በቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን የማምረቻ ቦታ በነጻ የተሰጣቸው ኢንተርፕራይዞች በፍጥነት ወደ ስራ እንዲገቡ ጥሪ አቀረቡ፡፡