The Industrial Parks Development Corporation (IPDC) of Ethiopia is redefining the future of sustainable industrialization through its Eco-Green Park Initiative a bold step toward achieving climate resilient and environmentally friendly manufacturing across the country’s industrial zones.
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን እና ኢትዮ ቴሌኮም በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች የሚመረቱ ምርቶችን በ'ዘመን ገበያ' ለሀገር ውስጥ ገበያተኞች ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል::
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የተቀናጀ ስራ አመራር ስርዓት ፖሊሲ Industrial Parks Development Corporation Integrated Management System Policy
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ አቅም ያላቸው የቻይና ባለሀብቶች ለመሳብ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ድጋፍ እንዲያደርግ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ፍሰሃ ይታገሱ ጠየቁ፡፡