በሃዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በ60 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር የተለያዩ ሶላር ፓኔሎችን ለማምረት የገባው የጃፓኑ ቶዮ ሶላር ኩባንያ የማሽን ተከላ ስራዎችን በማጠናቀቅ የሙከራ ምርት ማምረት ጀምሯል፡፡
ቻይና ዓለም አቀፍ ንግድ ማስፋፊያ ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ቼን ቺናን የተመራ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን የቦሌ ለሚ እና ቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን ጎብኝተዋል።
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታ አስተዳደር ወደ ኢትዮጵያ መዛወሩን ተከትሎ የኮርፖሬሽኑን የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 6 ወራት እቅድ አፈጻጸምን ለመጀመሪያ ጊዜ ገምግሟል፡፡
ለአካባቢ ጥበቃ እና ለጥራት ትኩረት ተሰጥቶ የሚመረት ምርት በዓለም ዓቀፍ ገበያ ውስጥ ተፈላጊ መሆኑን የእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ገለጹ፡፡