ባለፉት 5 ዓመታት የኢንቨስትመንት ከባቢውን ለሀገር ውስጥና ለውጭ ባለሀብቶች ምቹና ቀልጣፋ ለማድረግ በመንግስት በኩል በርካታ የሀገር በቀል ሪፎርም ተግባራት መከናወናቸውን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለፁ።
በውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ሂደት ላይ የነበሩ ፈተናዎችን በማረም በዘርፉ ምቹ መደላድል መፍጠር ተችሏል ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ።
Special Economic Zones (SEZs) in Ethiopia are delivering tangible results by attracting diverse investments and establishing sustainable market linkages for farmers, according to Zemen Junedi, Chief Investment and Marketing Officer of Industrial Parks Development Corporation (IPDC).
የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች የሚመረቱ ምርቶችን በተቀላጠፈ ሁኔታ ወደ ጅቡቲ ወደብ ለማድረስ የሚያስችል ዝግጅት ማድረጉን ገልጿል።