ኢትዮጵያ ባለፉት 6 ዓመታት ያካሄደቻቸው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በዓለም በቀዳሚነት ከሚጠቀሱ አካባቢን መልሶ ማልማት ስራዎች መካከል ዋነኛው መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡
የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ዛሬ ለምክር ቤት አባላት ኢንዱስትሪን በተመለከተ ባቀረቡት ማብራሪያ ላይ በኢንዱስትሪ ዘርፍ ከ680ሺ በላይ የስራ እድል በዚህ አመት መፈጠሩን ገለጸዋል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የፋብሪካ ሼድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት አስጀመረ፡፡
በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር የአንድ መስኮት አገልግሎት ማዕከሉን በዛሬው እለት አስጀምሯል።