የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የሚሰሩ ሰራተኞችን ኑሮ ለማሻሻል የሁሉም ባለድርሻ አካላት የነቃ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑ ተገልጿል፡፡
በኢንዱስትሪ ፓርኮች አምራች ባለሀብቶችን የመሳብ ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የስራ መሪዎች በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተዘጋጀውን 3ኛውን "ኢትዮጵያ ታምር ት” ኤክስፖ ጎብኝተዋል።
ከተለያዩ የእስራኤል ኩባንያዎች የተውጣጡ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን አባላት የቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎብኝተዋል።