የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚቀጥሉት 10 አመታት ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖችን በሀገር ውስጥ ከማስፋፋት በተጨማሪ በተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ዞኖቹን በማልማት ለአህጉራዊ ኢኮኖሚያዊ ትስስር የበኩሉን አዎንታዊ ሚና የሚጫወት ግዙፍ የመንግስት የልማት ድርጅት እንደሚሆን የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ፍሰሃ ይታገሱ ገለጹ፡፡
የአምራች ኢንዱስትሪ ባሕልን ያስፋፋው ኮርፖሬሽን
Japan's TOYO Co. Ltd (TOYO.O),said it will build a 2 gigawatt solar cell factory in Ethiopia that will provide duty-free components to a panel factory it is planning in the United States.
ኮርፖሬሽኑ ባለፉት 6 ወራት ከ1.9 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱ ተገለጸ