የቀጠናው የእሳትና ድንገተኛ ብርጌድም በዛሬው እለት ጠዋት በድሬዳዋ ከተማ አሸዋ በመባል በሚጠራው የገበያ ስፍራ የተነሳውን የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ለማዋል በተሰራው ስራ የበኩሉን ድርሻ ተወጥቷል፡፡
ፕሮጀክት አገልግሎቱ ለጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ የሰራውን የጥናት ሰነድ አጠናቆ አስረከበ
"የስራ እድል ፈጠራ እና የሰራተኞችን ክህሎት ማዳበር ላይ በጋራ መስራት ሀገራዊ ፋይዳው የጎላ ነው" ክብርት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሀት ካሚል
በኢንዱስትሪ ፓርኮች የተፈጠረውን የስራ እድል ለማሳደግ ፤ ሰራተኞችን ብቁና ተወዳዳሪ ለማድረግና በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ አያያዝ እንዲኖር እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ