• Striving for eco industrial park
logo
  • by admin
  • 0 Comments
  • 8 months, 1 week ago
  • 481 Views

በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያለውን የኢንቨስትመንት ፍሰት ለማሳደግ በዘርፉ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን በቅንጅት መፍታት እንደሚገባ  ተገለጸ

በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች የአምራች ኢንዱስትሪ ተግዳሮቶችን ለመፍታት እና የኢንቨስትመንት ፍሰቱን ለማሳደግ የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው መስራት እንዳለባቸው  የጠቅላይ ሚኒስትር  ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የማክሮ ኢኮኖሚ ዘርፍ አማካሪ እና የብሄራዊ አምራች ኢንዱስትሪ ካውንስል ሰብሳቢ  አምባሳደር ግርማ ብሩ ገለጹ፡፡

  • by admin
  • 0 Comments
  • 8 months, 1 week ago
  • 591 Views

የብሄራዊ የአምራች ኢንዱስትሪ ካውንስል አባላት የሃዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎበኙ

በጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ (ዶ/ር) የማክሮ ኢኮኖሚ አማካሪ አምባሳደር ግርማ ብሩ የተመራ የብሄራዊ የአምራች ኢንዱስትሪ ካውንስል አባላት በሐዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የመስክ ምልከታ አድርገዋል።

  • by admin
  • 0 Comments
  • 8 months, 1 week ago
  • 1022 Views

ከጀርመን እና ከእንግሊዝ ኤምባሲዎች የተውጣጡ ከፍተኛ ልኡካን ቡድን አባላት ሃዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎበኙ

በኢትዮጵያ የጀርመን እና የእንግሊዝ ኤምባሲ ከፍተኛ የልኡካን ቡድን  አባላት በሀዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በጀርመን ተራድኦ ድርጅት (GIZ) እየተከናወኑ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፡፡

  • by admin
  • 0 Comments
  • 8 months ago
  • 1600 Views

ዓለም ባንክ ኮርፖሬሽኑ ወደ ቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ባለሀብቶችን ለመሳብ የሚያደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታወቀ

የዓለም ባንክ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ወደ ቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በመድሀኒት እና ህክምና ቁሳቁስ ምርት ዘርፍ ስመ-ጥር ባለሀብቶችን ለመሳብ የሚያደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታወቀ፡፡