በአፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ የተመራ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ተገኝተው የዞኑን የስራ እንቅስቃሴ እና የኩባንያዎችን ስራ ጎበኙ፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ልማት ኮርፖሬሽን የአመታት የኦዲት ባክ ሎግ መፍታት መቻሉ ከሌሎች የመንግስት ልማት ድርጅቶች አንጻር ሲታይ ስኬታማ ስራ ነው አሉ የመንግስት ልማት ድርጅቶች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ መለስ መና፡፡