• Striving for eco industrial park
logo
  • by admin
  • 0 Comments
  • 1 week, 5 days ago
  • 214 Views

የኮርፖሬሽኑ የልዑካን ቡድን አባላት በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍጹም ከተማ የተመራ የቢዝነስ ልዑክ በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ  አምባሳደር   ብርሀኑ ጸጋዬ ጋር ተወያይተዋል ።

  • by admin
  • 0 Comments
  • 1 week, 5 days ago
  • 213 Views

በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር  የጅማ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎበኙ

በኢትዮጵያ የቻይና   አምባሳደር ቼን ሃይ የጅማ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን  አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡