በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍጹም ከተማ የተመራ የቢዝነስ ልዑክ በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አምባሳደር ብርሀኑ ጸጋዬ ጋር ተወያይተዋል ።
በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ የጅማ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡
በኢትዮጵያ ያለውን የዉጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት ለማሳደግ በመንግሥት በኩል የተተገበሩት የሪፎርም ስራዎች ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን ከፍተኛ መዋለ ነዋይ የሚያፈሱ ኢንቨስተሮች መዳረሻ ማድረግ መቻሉን የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽንና ማርኬቲንግ ዘርፍ ስራ አስፈፃሚ አቶ ዘመን ጁነዲ ገለፁ ።
ከተለያዩ የእስራኤል ኩባንያዎች የተውጣጡ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን አባላት የቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎብኝተዋል።