ሱሉልታ በሚገኘው የአፍሪካ የልህቀት ማዕከል ሲካሄድ የቆየው የኮርፖሬሽኑ የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ ተግባራት ግምገማ ተጠናቋል።
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢትዮ-ኮሪያ ቴክስታይል ቴክኖ ፓርክ ፕሮጀክት ተመረቀ
"የድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጠና በሙሉ አቅሙ ስራ ለመጀመር የሚያስችል ቁመና ላይ ነዉ" - የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ
ከ6 ቢሊየን ብር በላይ ሀብት ያስመዘገቡ ባለሀብቶች ስራ ለመጀመር የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጅ መጽደቅን በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኙ ተገለፀ