ኮርፖሬሽኑ በአይነቱና በግዝፈቱ የመጀመሪያ የሆነውን የኢንቨስተሮችና የባለድርሻ አካላት የጋራ ፎረም በነገው እለት ይካሄዳል።
ተቀማጭነቱን በሩሲያ ፌደሬሽን ኦሪዮል ግዛት ያደረገ ግዙፍ የአግሮ ፕሮሰሲንግ ግሩፕ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ሊያመርት ነው
ከቻይና ሀገር የመጣ የኢንቨስትመንት ልዑክ ቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኘ
በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ የተመለከትነው እንግዳ አቀባበልና የአገልግሎት አሰጣጥ ለቀጣይ የጋራ ስራ የሚያነሳሳ ነው ሲሉ የብራዚል የንግድ፤ ኢንቨስትመንትና አግሪካልቸር ዳይሬክተር አምባሳደር አሌክስ ጂያኮሜሊ ገለፁ።