• Striving for eco industrial park
logo
  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 month ago
  • 596 Views

አቅም ያላቸው ቻይናውያን ባለሃብቶች ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ገብተው እንዲሰሩ የቻይና ኤምባሲ ሁሉን አቀፍ ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ አቅም ያላቸው የቻይና ባለሀብቶች ለመሳብ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ድጋፍ እንዲያደርግ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን  ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ፍሰሃ ይታገሱ ጠየቁ፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 month ago
  • 568 Views

የሃገር ውስጥ ባለሃብቶች ሚና ከፍ እንዲል በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

ግብርና መር የሆነውን የሃገራችን ኢኮኖሚ ወደ ኢንዱስትሪ ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት ውስጥ በመላው ሃገሪቱ በሚያስተዳድራቸው 14 የኢንቨስትመንት ማእከላቱ ውስጥ የሃገር ውስጥ ባለሃብቶች ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ በትኩረት በመስራት ላይ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሸን ምክትል ስራ አስፈፃሚ አቶ ፍፁም ከተማ ገለፁ።

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 month, 2 weeks ago
  • 607 Views

የአውሮፓ ህብረት ቢዝነስ ልዑካን ቡድን አባላት  ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን ጎበኙ

የአውሮፓ ህብረት–ኢትዮጵያ የቢዝነስ ፎረም ተሳታፊ የነበሩ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን አባላት የቦሌ ለሚ እና ቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን ጎብኝተዋል።

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 month, 2 weeks ago
  • 607 Views

ኮርፖሬሽኑ የሚያስተዳድራቸው ተቋማት ዓለም አቀፍ አሰራርን የተከተሉ እንዲሆኑ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በስሩ የሚያስተዳድራቸው ተቋማት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነታቸውን ለማሳደግ የሚረዱ ዓለም አቀፍር አሰራሮች ተግባራዊ እንዲደረጉ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኮርፖሬሽኑ ፓርክ ኦፕሬሽን እና አስተዳደር ዘርፍ ስራ አስፈጻሚ አቶ ፍጹም ከተማ ገለጹ፡፡