የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች የሚመረቱ ምርቶችን በተቀላጠፈ ሁኔታ ወደ ጅቡቲ ወደብ ለማድረስ የሚያስችል ዝግጅት ማድረጉን ገልጿል።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የሚሰሩ ሰራተኞችን ኑሮ ለማሻሻል የሁሉም ባለድርሻ አካላት የነቃ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑ ተገልጿል፡፡
በኢንዱስትሪ ፓርኮች አምራች ባለሀብቶችን የመሳብ ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የስራ መሪዎች በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተዘጋጀውን 3ኛውን "ኢትዮጵያ ታምር ት” ኤክስፖ ጎብኝተዋል።