በጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ (ዶ/ር) የማክሮ ኢኮኖሚ አማካሪ አምባሳደር ግርማ ብሩ የተመራ የብሄራዊ የአምራች ኢንዱስትሪ ካውንስል አባላት በሐዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የመስክ ምልከታ አድርገዋል።
በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች የአምራች ኢንዱስትሪ ተግዳሮቶችን ለመፍታት እና የኢንቨስትመንት ፍሰቱን ለማሳደግ የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው መስራት እንዳለባቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የማክሮ ኢኮኖሚ ዘርፍ አማካሪ እና የብሄራዊ አምራች ኢንዱስትሪ ካውንስል ሰብሳቢ አምባሳደር ግርማ ብሩ ገለጹ፡፡
በቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በፋርማሲዩቲካል የኢንቨስትመንት ዘርፍ የሚሰማሩ ከ10 በላይ ባለሃብቶች የግንባታ ስራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ ምቹ የስራ ከባቢ ለመፍጠር በሰላምና ጸጥታ ዘርፍ የተሰማሩ አካላትን አቅም የማጎልበት ስራዎች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡