• Striving for eco industrial park
logo
  • by admin
  • 0 Comments
  • 1 day ago
  • 16 Views

በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር  የጅማ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎበኙ

በኢትዮጵያ የቻይና   አምባሳደር ቼን ሃይ የጅማ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን  አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡

  • by admin
  • 0 Comments
  • 1 day ago
  • 17 Views

የኮርፖሬሽኑ የልዑካን ቡድን አባላት በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍጹም ከተማ የተመራ የቢዝነስ ልዑክ በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ  አምባሳደር   ብርሀኑ ጸጋዬ ጋር ተወያይተዋል ።

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 4 days, 5 hours ago
  • 51 Views

ለወጣት ዲፕሎማቶች በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና ኢንቨስትመንት ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ከውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር  ለወጣት ዲፕሎማቶች ባዘጋጀው ስልጠና ላይ በኢንቨስትመንትና ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 week, 1 day ago
  • 88 Views

ቶዮ ሶላር በ47 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ተጨማሪ የማስፋፊያ ስራዎችን ለማከናወን ማቀዱን አስታወቀ

በሃዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ የሚገኘው የጃፓኑ የሶላር አምራች ኩባንያ ቶዮ ሶላር በ47 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ተጨማሪ የማስፋፊያ ስራዎችን ለማከናወን ማቀዱን አስታወቀ፡፡