የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በሃዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በሚገኘው ቶዮ ሶላር ኩባንያ ውስጥ የተፈጠረው ግጭት የማጣራት ስራውን አጠናቋል።
በኢትዮጵያ ሀብት እና እውቀታቸውን ስራ ላይ ለማዋል ፍላጎት ያሳዩ የቻይና ባለሁብቶች ከኢንዱትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬስን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) የአውሮፓ እና የፈረንሳይ ኩባኒያዎች በድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጠና ስራ እዲጀምሩ ጥሪ አቀረቡ፡፡
ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በትራንስፖርት፣ በሎጀስቲክ እና መሰረተ-ልማት ዘርፍ ያላትን የኢንቨስትመንት አማራጮች በፈረንሳይ ዋና ከተማ ፓሪስ በተካሄደው የኢትዮጵያ እና አውሮፓ ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ አስተዋወቁ፡፡