የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ለአርማወር ሃንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (አህሪ) የሰራውን የአዋጭነት ጥናት ሰነድ አጠናቆ አስረክቧል።
በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሸን በኩል የሃገር ውስጥም ሆነ የውጭ ባለሃብቶችን ተቀብሎ ለማስተናገድ የሚያስችል የመሰረተ ልማት ዝግጁነት ቢኖርም የተለያዩ ዘርፎችን ያማከለ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት በቅንጅት መሰጠት ካልተቻለ በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያለውን የኢንቨስትመንት ፍሰት ማሳደግ እንደማይቻል የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር ) ገለጹ፡፡
ኢትዮጵያ ባለፉት 6 ዓመታት ያካሄደቻቸው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በዓለም በቀዳሚነት ከሚጠቀሱ አካባቢን መልሶ ማልማት ስራዎች መካከል ዋነኛው መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡
የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ዛሬ ለምክር ቤት አባላት ኢንዱስትሪን በተመለከተ ባቀረቡት ማብራሪያ ላይ በኢንዱስትሪ ዘርፍ ከ680ሺ በላይ የስራ እድል በዚህ አመት መፈጠሩን ገለጸዋል፡፡