• Striving for eco industrial park
logo
  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 day, 19 hours ago
  • 62 Views

በፓኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ ዲፕሎማት የተመራ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን የቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎበኘ

በፓኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ ዲፕሎማት አምባሳደር ሀሚድ አስጋር ካህን የተመራ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን አባላት የቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎብኝቷል፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 week ago
  • 241 Views

በኢትዮጵያ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች የቻይናውያን ባለሃብቶች ተሳትፎ ለማሳደግ ትኩረት ሰጥተን እንሰራለን፦የቻይና ብሔራዊ የንግድ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያለውን የቻይናውያን ባለሃብቶች ተሳትፎ ለማሳደግ በትኩረት እንደሚሰሩ የቻይና ብሔራዊ የንግድ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ዣንግ ሚን ገለጹ፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 week, 2 days ago
  • 277 Views

የኮርፖሬሽኑ አመራርና ሰራተኞች 22ኛውን ዓለም አቀፍ የጸረ ሙስና ቀን አከበሩ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና መስሪያ ቤትና በአዲስ አበባ የሚገኙ ቅርንጫፎች የስራ መሪዎችና ሰራተኞች 22ኛውን ዓለም አቀፍ የጸረ ሙስና ቀንን“ትውልድን በሥነ-ምግባር፤ ተቋምን በአሠራር” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች ትናንት አክብረዋል።

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 week, 3 days ago
  • 570 Views

የኢትዮጵያ መንግስት የልማት ድርጅቶች ሚና በሀገረ-መንግስት ግንባታ

በኢትዮጵያ ዉስጥ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተብለዉ የሚታወቁ ወደ አርባ (40) ድርጅቶች ሲኖሩ ከለዉጡ መንግስት የፖለቲካና ኢኮኖሚ ሪፎርም በፊት በመንግስት ልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር(Public Enterprises Holding Agency/PEHA) ክትትልና ቁጥጥር ስር ሆነዉ አስተዳዳሪ ቦርድ እየተሾመላቸዉ ባለቤትነታቸዉም የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግስት( የገንዘብ ሚኒስቴር) ሆኖ በኢኮኖሚዉ ዉስጥ ሲንቀሳቀሱ ቆይተዋል፡፡