በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ የጅማ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡
በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍጹም ከተማ የተመራ የቢዝነስ ልዑክ በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አምባሳደር ብርሀኑ ጸጋዬ ጋር ተወያይተዋል ።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ከውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ለወጣት ዲፕሎማቶች ባዘጋጀው ስልጠና ላይ በኢንቨስትመንትና ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ፡፡
በሃዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ የሚገኘው የጃፓኑ የሶላር አምራች ኩባንያ ቶዮ ሶላር በ47 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ተጨማሪ የማስፋፊያ ስራዎችን ለማከናወን ማቀዱን አስታወቀ፡፡