በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ የሚገኘው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ፤ እመርታዊ የፖሊሲና የአሰራር ምኅዳር በመፍጠር የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ያላቸውን ድርሻ እያሳደገ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ዘላቂ መሰረት እንዲኖረውና ለሃገር የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ ለማሳደግ አነስተኛና መካከለኛ አምራቾችን በልዩ ሁኔታ መደገፍ እንደሚገባ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኦፕሬሽን እና ፓርክ አስተዳደር ዘርፍ ስራ አስፈጻሚ ፍጹም ከተማ ገለጹ፡፡
የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ፍጹም አረጋ የሀዋሳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞንን የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በበላይነህ ክንዴ ግሩፕ የተገጣጠሙ 26 የኤሌክትሪክ መኪኖች ተረክቧል፡፡