• Striving for eco industrial park
logo
  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 3 weeks, 1 day ago
  • 374 Views

የኮርፖሬሽኑ አመራርና ሰራተኞች 22ኛውን ዓለም አቀፍ የጸረ ሙስና ቀን አከበሩ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና መስሪያ ቤትና በአዲስ አበባ የሚገኙ ቅርንጫፎች የስራ መሪዎችና ሰራተኞች 22ኛውን ዓለም አቀፍ የጸረ ሙስና ቀንን“ትውልድን በሥነ-ምግባር፤ ተቋምን በአሠራር” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች ትናንት አክብረዋል።

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 3 weeks, 2 days ago
  • 665 Views

የኢትዮጵያ መንግስት የልማት ድርጅቶች ሚና በሀገረ-መንግስት ግንባታ

በኢትዮጵያ ዉስጥ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተብለዉ የሚታወቁ ወደ አርባ (40) ድርጅቶች ሲኖሩ ከለዉጡ መንግስት የፖለቲካና ኢኮኖሚ ሪፎርም በፊት በመንግስት ልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር(Public Enterprises Holding Agency/PEHA) ክትትልና ቁጥጥር ስር ሆነዉ አስተዳዳሪ ቦርድ እየተሾመላቸዉ ባለቤትነታቸዉም የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግስት( የገንዘብ ሚኒስቴር) ሆኖ በኢኮኖሚዉ ዉስጥ ሲንቀሳቀሱ ቆይተዋል፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 month ago
  • 689 Views

የቻይና የባለሃብቶች ልዑካን ቡድን የቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎበኘ

ሀያ ስድስት አባላትን ያቀፈ የቻይና ባለሃብቶች የልዑካን ቡድን የቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 month ago
  • 554 Views

IPDC’s Eco-Green Parks: Pioneering Environmentally Friendly Manufacturing and Green Mobility

The Industrial Parks Development Corporation (IPDC) of Ethiopia is redefining the future of sustainable industrialization through its Eco-Green Park Initiative a bold step toward achieving climate resilient and environmentally friendly manufacturing across the country’s industrial zones.