• Striving for eco industrial park
logo
  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 3 weeks, 5 days ago
  • 119 Views

ከ1.7 ቢሊዮን ብር በላይ ያስመዘገቡ የሃገር ውስጥ ባለሃብቶች የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

በጅማ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ከ1.7 ቢሊዮን ብር በላይ ያስመዘገቡ 5 የሃገር ውስጥ ባለሃብቶች ገብተው ለማልማት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ፊርማ ከኮርፖሬሽኑ ጋር ተፈራርመዋል፡፡

  • by admin
  • 0 Comments
  • 1 month ago
  • 139 Views

በልዩ የኢኮኖሚ ዞኑ በ500 ሚሊዮን ብር ስራ የጀመረው ፓሮን ትሬዲንግ  የሙከራ ምርት ማምረት ጀመረ

በባህር ዳር ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በ500 ሚሊዮን ብር ካፒታል ከበቆሎ ምርት ስታርች ለማምረት ስራ የጀመረው ሃገር በቀል ኩባንያ የማሽን ተከላ ስራዎችን በማጠናቀቅ የሙከራ ምርት ማምረት ጀምሯል፡፡

  • by admin
  • 0 Comments
  • 1 month ago
  • 138 Views

በዘመናዊ መንገድ  እንጆሪ እና ሳፍሮን በማምረት ለውጪ ገበያ የሚያቀርብ ኩባንያ በልዩ የኢኮኖሚ ዞኑ ወደ ስራ ሊገባ ነው

በ2 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ኢንቨስትመንት በዘመናዊ መንገድ እንጆሪ እና ለመድሃኒት ግብዓት የሚውል ሳፍሮን የተሰኘ አበባ በማምረት ለውጪ ገበያ የሚያቀርብ አፍሪካን ፋርሚንግ ኢንዱስትሪስ የተሰኘ ኩባንያ ወደ ስራ ሊገባ ነው፡፡

  • by admin
  • 0 Comments
  • 1 month, 1 week ago
  • 190 Views

የጃፓን ባለሀብቶች ለቅድመ-ኢንቨስትመንት ጥናት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ ገለጹ

በቶክዮ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በተካሄደው የ33ኛዉ ኤዢያ፤ አረብ እና አፍሪካ የኢንቨስትመንት ፎረም የተሳተፉ የጃፓን ባለሀብቶች ለቅድመ-ኢንቨስትመንት ጥናት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ ገለጹ፡፡