በኢትዮጵያ ዉስጥ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተብለዉ የሚታወቁ ወደ አርባ (40) ድርጅቶች ሲኖሩ ከለዉጡ መንግስት የፖለቲካና ኢኮኖሚ ሪፎርም በፊት በመንግስት ልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር(Public Enterprises Holding Agency/PEHA) ክትትልና ቁጥጥር ስር ሆነዉ አስተዳዳሪ ቦርድ እየተሾመላቸዉ ባለቤትነታቸዉም የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግስት( የገንዘብ ሚኒስቴር) ሆኖ በኢኮኖሚዉ ዉስጥ ሲንቀሳቀሱ ቆይተዋል፡፡
ሀያ ስድስት አባላትን ያቀፈ የቻይና ባለሃብቶች የልዑካን ቡድን የቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡
The Industrial Parks Development Corporation (IPDC) of Ethiopia is redefining the future of sustainable industrialization through its Eco-Green Park Initiative a bold step toward achieving climate resilient and environmentally friendly manufacturing across the country’s industrial zones.
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዓለም ዓቀፍ ደረጃን ያሟላ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለውን የተቀናጀ የስራ አመራር ስርዓት ለመተግበር የሚያስችሉ ስልጠናዎችን ለአመራሩ እና ለሰራተኛው በመስጠት ላይ ነው፡፡