የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) የአውሮፓ እና የፈረንሳይ ኩባኒያዎች በድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጠና ስራ እዲጀምሩ ጥሪ አቀረቡ፡፡
ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በትራንስፖርት፣ በሎጀስቲክ እና መሰረተ-ልማት ዘርፍ ያላትን የኢንቨስትመንት አማራጮች በፈረንሳይ ዋና ከተማ ፓሪስ በተካሄደው የኢትዮጵያ እና አውሮፓ ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ አስተዋወቁ፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ልማት ኮርፖሬሽን የአመታት የኦዲት ባክ ሎግ መፍታት መቻሉ ከሌሎች የመንግስት ልማት ድርጅቶች አንጻር ሲታይ ስኬታማ ስራ ነው አሉ የመንግስት ልማት ድርጅቶች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ መለስ መና፡፡
በአፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ የተመራ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ተገኝተው የዞኑን የስራ እንቅስቃሴ እና የኩባንያዎችን ስራ ጎበኙ፡፡