በጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ኩኒሚትሱ አያኖ የተመራና ከ48 በላይ አባላትን የያዘ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን የቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎብኝቷል፡፡
አምራች ኢንዲስትሪያሊስቶች በሁለንተናዊ ዘርፉ የሚያጋጥማቸውን ተግዳሮቾች በመፍታት የሃገር ኢኮኖሚን ከመደገፍ ባለፈ ሃገራችንን የአፍሪካ የማኑፋክቸሪንግ ማዕከል ለማድረግ በዘርፉ የተሰማሩ አካላት የሚጠበቅባቸውን ድርሻ መወጣት እንዳለባቸው የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ።
በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በተጠናቀቀው የፈረጆች ዓመት ከ900 ሚሊዮን ዶላር በላይ ያስመዘገቡ አዳዲስ ኢንቨስትመንቶች በልዩ የኢኮኖሚ ዞኑ ወደ ስራ መግባታቸውን ተገለጸ፡፡
የድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጠና የታለመለትን ሃገራዊ ራዕይና ተልዕኮ በአግባቡ እንዲወጣ በዘርፉ ያሉ ባለድርሻ አካላት ትብብርና ተቀናጅቶ መስራት ወሳኝ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡