የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ባለፉት 6 ወራት ያስመዘገበው የኤክስፖርት እቅድ አፈጻጸም ከእጥፍ በላይ ማደጉ አበረታች መሆኑን የኮርፖሬሽኑ የስራ አመራር ቦርድ ገልጿል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ተቀጽላ ድርጅት የሆነው የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ ኮርፖሬሽን አዲሱ የስራ አመራር ቦርድ አባላት የመጀመሪያ ስብሰባቸውን አደረጉ።
በሀዋሳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን የሚገኘውና በተያዘው በጀት ዓመት ወደ ስራ ከገቡ ኩባንያዎች መካከል አንዱ የሆነው ኦሪጅን ሶላር ማምረቻ ፋብሪካ የመጀመሪያ ምርቱን ለአሜሪካ ገበያ መላክ ጀምሯል፡፡
በጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ኩኒሚትሱ አያኖ የተመራና ከ48 በላይ አባላትን የያዘ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን የቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎብኝቷል፡፡