• Striving for eco industrial park
logo
  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 4 weeks ago
  • 413 Views

ባለፉት 6 ወራት ለሀገር ውስጥ ገበያ ከቀረቡ ምርቶች ከ13.4 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተገኘ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወር ለሀገር ውስጥ ገበያ ከቀረቡ ምርቶች ከ13.4 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 4 weeks ago
  • 378 Views

ዋና ስራ አስፈጻሚዎቹ የባህር ዳር ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን የስራ እንቅስቃሴ ጎበኙ

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ስራ አስፈጻሚ ብሩክ ታየ (ዶ/ር) እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሰሀ ይታገሱ (ዶ/ር) የባህር ዳር ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 4 weeks ago
  • 111 Views

ኮርፖሬሽኑ ባለፉት 6 ወራት ከ2.7 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ከ2.7 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱ ተገልጿል።

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 4 weeks ago
  • 97 Views

በመጀመሪያው ግማሽ በጀት  ዓመት ከ377 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት መሳብ መቻሉ ተገለጸ፡፡

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ  6 ወራት ከ377  ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ያስመዘገቡ 64 ባለሃብቶች ኮርፖሬሽኑ በሚያስተዳድራቸው  ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና ኢንዱስትሪ ፓርኮች መሳብ መቻሉ ተገልጿል፡፡