• Striving for eco industrial park
logo
  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 1 week, 6 days ago
  • 172 Views

በጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ ከፍተኛ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን የቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎበኘ

በጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ኩኒሚትሱ አያኖ የተመራና ከ48 በላይ አባላትን የያዘ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን የቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎብኝቷል፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 2 weeks ago
  • 198 Views

የሃገር ውስጥ አምራቾችን የሚያጋጥሟቸውን ተግዳሮቶች በበመፍታት የሃገርን ኢኮኖሚ እንዲደግፉ ለማድረግ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው መስራት ወሳኝ

አምራች ኢንዲስትሪያሊስቶች በሁለንተናዊ ዘርፉ የሚያጋጥማቸውን ተግዳሮቾች በመፍታት የሃገር ኢኮኖሚን ከመደገፍ ባለፈ ሃገራችንን የአፍሪካ የማኑፋክቸሪንግ ማዕከል ለማድረግ በዘርፉ የተሰማሩ አካላት የሚጠበቅባቸውን ድርሻ መወጣት እንዳለባቸው የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ።

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 3 weeks, 4 days ago
  • 201 Views

በልዩ የኢኮኖሚ ዞኑ ከ900 ሚሊዮን ዶላር በላይ ያስመዘገቡ አዳዲስ ኢንቨስትመንቶች በተጠናቀቀው የፈረንጆች ዓመት ስራ መጀመራቸው ተገለጸ

በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በተጠናቀቀው የፈረጆች ዓመት ከ900 ሚሊዮን ዶላር በላይ ያስመዘገቡ አዳዲስ ኢንቨስትመንቶች  በልዩ የኢኮኖሚ ዞኑ ወደ ስራ መግባታቸውን ተገለጸ፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 3 weeks, 6 days ago
  • 219 Views

ነጻ የንግድ ቀጠናው የታለመለትን ሃገራዊ ተልዕኮ እንዲወጣ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ቅንጅት ወሳኝ ነው፦ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር)

የድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጠና የታለመለትን ሃገራዊ ራዕይና ተልዕኮ በአግባቡ እንዲወጣ በዘርፉ ያሉ ባለድርሻ አካላት ትብብርና ተቀናጅቶ መስራት ወሳኝ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡