የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን እና ኢትዮ ቴሌኮም በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች የሚመረቱ ምርቶችን በ'ዘመን ገበያ' ለሀገር ውስጥ ገበያተኞች ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል::
በፓኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ ዲፕሎማት አምባሳደር ሀሚድ አስጋር ካህን የተመራ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን አባላት የቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎብኝቷል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያለውን የቻይናውያን ባለሃብቶች ተሳትፎ ለማሳደግ በትኩረት እንደሚሰሩ የቻይና ብሔራዊ የንግድ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ዣንግ ሚን ገለጹ፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና መስሪያ ቤትና በአዲስ አበባ የሚገኙ ቅርንጫፎች የስራ መሪዎችና ሰራተኞች 22ኛውን ዓለም አቀፍ የጸረ ሙስና ቀንን“ትውልድን በሥነ-ምግባር፤ ተቋምን በአሠራር” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች ትናንት አክብረዋል።