የድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጠና በሀገር ኢኮኖሚ ላይ አዎንታዊ ሚና እንዲጫወት ለማስቻል የዘርፉ ቁልፍ ባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
ኢትዮጵያ ባለፉት 6 ዓመታት ያካሄደቻቸው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በዓለም በቀዳሚነት ከሚጠቀሱ አካባቢን መልሶ ማልማት ስራዎች መካከል ዋነኛው መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዓለም ዓቀፍ ደረጃን ያሟላ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለውን የተቀናጀ የስራ አመራር ስርዓት ለመተግበር የሚያስችሉ ስልጠናዎችን ለአመራሩ እና ለሰራተኛው በመስጠት ላይ ነው፡፡
ኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ወራት ለውጪ ገበያ ካቀረበችው የአምራች ኢንዱስትሪ ምርቶች ውስጥ ከግማሽ በላዩ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳራቸው ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች እና ፓርኮች ውስጥ መመረታቸውን ኮርፖሬሽኑ አስታወቀ፡፡