የኤፍዲአይ ኢንተሊጀንስ መጽሄት በሚያካሄደው አመታዊ ውድድር የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ሁለተኛ መውጣቱን አስታወቀ፡፡
በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በተጠናቀቀው የፈረጆች ዓመት ከ900 ሚሊዮን ዶላር በላይ ያስመዘገቡ አዳዲስ ኢንቨስትመንቶች በልዩ የኢኮኖሚ ዞኑ ወደ ስራ መግባታቸውን ተገለጸ፡፡
በሀዋሳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን የሚገኘውና በተያዘው በጀት ዓመት ወደ ስራ ከገቡ ኩባንያዎች መካከል አንዱ የሆነው ኦሪጅን ሶላር ማምረቻ ፋብሪካ የመጀመሪያ ምርቱን ለአሜሪካ ገበያ መላክ ጀምሯል፡፡