"ኮርፖሬሽኑ ተኪ ምርቶችን የሚያመርቱ አቅም ያላቸውን ሀገር በቀል አምራቾችና ባለሀብቶችን ማበረታታት ይቀጥላል" - አክሊሉ ታደሰ
"ተጨማሪ የጃፓን ኢንቨስትመንቶች ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ እየሰራን ነው" - ሺባታ ሄሮሪ
"ሚስጥራዊ የደህንነት ማረጋገጫ ያላቸው የህትመት ውጤቶች በሀገራችን መመረቱ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአህጉሪቱም የሚታየውን ክፍተት የሚሸፍን ነው" - አህመድ ሺዴ
በ55 ሚሊዮን ዶላር ወጪ ለፓስፖርት ፤ ብሄራዊ መታወቂያና መሰል የደህንነት ምርቶችን ለማምረት የሚያስችል ኩባንያ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ