• Striving for eco industrial park
logo
  • by admin
  • 0Comments
  • 1 week, 3 days ago
  • 17 Views

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን  የስራ መሪዎች “ኢትዮጵያ ታምርት” ኤክስፖን ጎበኙ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን  የስራ መሪዎች “ኢትዮጵያ ታምርት” ኤክስፖን ጎበኙ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን  የስራ መሪዎች  በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተዘጋጀውን 3ኛውን "ኢትዮጵያ ታምር ት” ኤክስፖ ጎብኝተዋል።


የ “ኢትዮጵያ ታምርት” ኤክስፖ ላይ ማሽነሪዎች፣ የግብር ምርቶች፣ የጨርቃጨርቅና የቆዳ ውጤቶች በአጠቃላይ በኤክስፖ ላይ 288 አቅራቢዎች ምርት የቀረበ ሲሆን በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች የሚገኙ ኩባንያዎችም በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ፡፡


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) 3ኛውን የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል  በይፋ የከፈቱት ሲሆን እስከ ሚያዝያ 29/2017 ዓ.ም ድረስ ይቆያል፡፡

 #IPDC 
#KilintoSEZ 
#NewBeginnings
#IPDC10thAnniversary
#anniversary
#IPDC
#PMOEthiopia 
#striving_for_eco_industrial_park
#industrialpark
#ecoindustrialpark 
#Investment 
#ForeignDirectInvestment
#Importsubstitution
#exportprocessingzo
#specialeconomiczone 
#InvestInEthiopia  
#SEZ  
#BusinessGrowth  
#jobcreation
#madeinethiopia
#madeinethiopiaexpo2025

በዌብሳይት - https://ipdc.gov.et/ 
በፌስቡክ - https://www.facebook.com/IPDCEthiopiaofficial 
በትዊተር (ኤክስ) - https://x.com/EthiopiaIpdc 
በቴሌግራም - https://t.me/ipdcofficial 
በሊንክድ ኢን - https://www.linkedin.com/company/ipdcethiopiaofficial 
በኢንስታግራም - https://www.instagram.com/ipdc_et 
በዩቲዩብ - https://www.youtube.com/@industrialparksdevelopment622 
በቲክቶክ - https://www.tiktok.com/@ipdc_ethiopia 
በቴሌግራም ቦት፡- https://t.me/ipdctchatbot
በዋትስአፕ፡- https://whatsapp.com/channel/0029VakCUHKJP21D0s3OEB30