• Striving for eco industrial park
logo
  • by admin
  • 0Comments
  • 5 hours, 53 minutes ago
  • 6 Views

የኮርፖሬሽኑ የልዑካን ቡድን አባላት በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

የኮርፖሬሽኑ የልዑካን ቡድን አባላት በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ፤

 በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍጹም ከተማ የተመራ የቢዝነስ ልዑክ በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ  አምባሳደር   ብርሀኑ ጸጋዬ ጋር ተወያይተዋል ። 

የልዑካን ቡድኑ በውይይቱ በድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጠና የሚያደርጉት ተሳትፎ እና የውጭ ምንዛሪን በተመለከተ በአግባቡ ለሀገር ገቢ እንዲደርስ ከማድረግ አንጻር መሰራት ባለባቸው ጉዳዮችን ላይ ተወያይተዋል።

በተለይም ደግሞ ከጂቡቲ ወደብ በሚደረገው የሀገራችን አጠቃላይ የገቢ-ወጪ ንግድ ስርዓት ውስጥ የሚመጡ ኮንቴነሮች የማጓጓዝ ቀነ-ገደብ የሚያልፍበት እና በሀገር ገበያ ላይ ጫና የሚፈጥርበትን አሠራር ለመቀነስ ብሔራዊ ባንክ እና የድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጠና በቅንጅት መስራት እንዳለባቸው በውይይቱ ተነስቷል።


#IPDC10thAnniversary
#anniversary
#IPDC
#PMOEthiopia 
#striving_for_eco_industrial_park
#industrialpark
#ecoindustrialpark 
#Investment 
#ForeignDirectInvestment
#Importsubstitution
#exportprocessingzo
#specialeconomiczone 
#InvestInEthiopia  
#BahirDarSEZ  
#BusinessGrowth  
#jobcreation

በዌብሳይት - https://ipdc.gov.et/ 
በፌስቡክ - https://www.facebook.com/IPDCEthiopiaofficial 
በትዊተር (ኤክስ) - https://x.com/EthiopiaIpdc 
በቴሌግራም - https://t.me/ipdcofficial 
በሊንክድ ኢን - https://www.linkedin.com/company/ipdcethiopiaofficial 
በኢንስታግራም - https://www.instagram.com/ipdc_et 
በዩቲዩብ - https://www.youtube.com/@industrialparksdevelopment622 
በቲክቶክ - https://www.tiktok.com/@ipdc_ethiopia 
በቴሌግራም ቦት፡- https://t.me/ipdctchatbot
በዋትስአፕ፡- https://whatsapp.com/channel/0029VakCUHKJP21D0s3OEB30