ኮርፖሬሽናችን ገንብቶ ከሚያስተዳድራቸው ግዙፍ የኢንቨስትመንት ማዕከሎች አንዱ ጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ በአካባቢው በብዛት በሚገኙ እንደ ማር፤ አቮካዶ እና ቡና በመሳሰሉ የግብርና ግብዓቶች አማካኝነት የግብርና ምርቶችን ለማቀነባበር ምቹና አይነተኛ አማራጭ ነው።
One of the huge investment hubs built and managed by IPDC is Jimma Industrial Park, which is abundant, convenient and unique alternative for Agro processing agricultural products with agricultural inputs such as honey, avocado, coffee and others.