የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ተቋሙን በተለዋዋጭ ዓለማዊ ሁኔታ ውስጥ ውጤታማ በሆነ አግባብ ለመምራት የሚረዳ ስልጠና መውሰድ ጀመሩ፡፡
‘በኮርፖሬት ኢንተርፐርነርሺፕ’ እና አስቻይ ስነምህዳር ግንባታ አስፈላጊነት ላይ በማተኮር ለኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ሲሰጥ የቆየው የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተጠናቋል፡፡