የዓለም ባንክ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ወደ ቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በመድሀኒት እና ህክምና ቁሳቁስ ምርት ዘርፍ ስመ-ጥር ባለሀብቶችን ለመሳብ የሚያደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታወቀ፡፡
ሃዋሳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በጥራት ስራ አመራር ስርዓት ዘርፍ (quality management system ISO 9001-2015) ከኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት እውቅና ተሰጥቶታል፡፡
በኢትዮጵያ የጀርመን እና የእንግሊዝ ኤምባሲ ከፍተኛ የልኡካን ቡድን አባላት በሀዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በጀርመን ተራድኦ ድርጅት (GIZ) እየተከናወኑ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፡፡
በጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ (ዶ/ር) የማክሮ ኢኮኖሚ አማካሪ አምባሳደር ግርማ ብሩ የተመራ የብሄራዊ የአምራች ኢንዱስትሪ ካውንስል አባላት በሐዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የመስክ ምልከታ አድርገዋል።