ለልምድ ልውውጥ ተልዕኮ ኢትዮጵያ የሚገኙት የዚምባብዌ የገንዘብ፤ የኢኮኖሚ ልማት እና ኢንቨስትመንት ፕሮሞሽን ሚኒስቴር የልዑካን ቡድን አባላት የቦሌ ለሚ እና ቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን ጎብኝተዋል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) እና ከፍተኛ አመራሮች የኮርፖሬሽኑ 2018 ዓ.ም የክረምት በጎ ፍቃድ መርሃ ግብር በድሬዳዋ አስጀምረዋል፡፡
የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በሐዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ የሚገኘውን ቶዮ ሶላር ዛሬ ጎብኝተዋል፡፡
በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) የተመራ የኮርፖሬሽኑ ከፍተኛ አመራሮችች ቡድን የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱሰትሪ ፓርክን ጎበኘ፡፡