የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት ከአራት ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀሙን በጅማ በመገምገም ላይ ይገኛል
የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ለአርማወር ሃንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (አህሪ) የሰራውን የአዋጭነት ጥናት ሰነድ አጠናቆ አስረክቧል።
በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሸን በኩል የሃገር ውስጥም ሆነ የውጭ ባለሃብቶችን ተቀብሎ ለማስተናገድ የሚያስችል የመሰረተ ልማት ዝግጁነት ቢኖርም የተለያዩ ዘርፎችን ያማከለ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት በቅንጅት መሰጠት ካልተቻለ በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያለውን የኢንቨስትመንት ፍሰት ማሳደግ እንደማይቻል የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር ) ገለጹ፡፡