በቶክዮ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በተካሄደው የ33ኛዉ ኤዢያ፤ አረብ እና አፍሪካ የኢንቨስትመንት ፎረም የተሳተፉ የጃፓን ባለሀብቶች ለቅድመ-ኢንቨስትመንት ጥናት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ ገለጹ፡፡
በኢትዮጵያ ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖችና ነጻ የንግድ ቀጠና በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ ለመሰማራት ፍላጎት ካሳዩ የጃፓን ባለሀብቶች ጋር በቶኪዮ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ውይይት ተካሂዷል ፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በጃፓን ዋና ከተማ ቶኪዮ መካሄድ ላይ ባለው በ33ኛዉ ኤዢያ፤ አረብ እና አፍሪካ የኢንቨስትመንት ፎረም ላይ የኢትዮጵያ ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖችን ጸጋ በማስተዋወቅ ላይ ይገኛል፡፡
ከ 200 በላይ ከቻይና ጃንግዙ ግዛት የመጡ የቢዝነስና የንግድ ልዑካን ቡድን እና ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች የተሳተፉበት የኢትዮጵያ ጃንግዙ የኢኮኖሚና የንግድ ኮንፈረንስ የካቲት 18/2017 በአዲስ አበባ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አዳራሽ ተካሂዷል፡፡