• Striving for eco industrial park
logo
  • by admin
  • 0 Comments
  • 2 days, 18 hours ago
  • 119 Views

ዓለም ባንክ ኮርፖሬሽኑ ወደ ቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ባለሀብቶችን ለመሳብ የሚያደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታወቀ

የዓለም ባንክ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ወደ ቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በመድሀኒት እና ህክምና ቁሳቁስ ምርት ዘርፍ ስመ-ጥር ባለሀብቶችን ለመሳብ የሚያደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታወቀ፡፡

  • by admin
  • 0 Comments
  • 5 days, 20 hours ago
  • 211 Views

ልዩ ኢኮኖሚ ዞኑ በጥራት ስራ አመራር ስርዓት ዘርፍ (QMS) እውቅና ተሰጠው

ሃዋሳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በጥራት ስራ አመራር ስርዓት ዘርፍ (quality management system ISO 9001-2015) ከኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት እውቅና ተሰጥቶታል፡፡

  • by admin
  • 0 Comments
  • 6 days, 20 hours ago
  • 237 Views

ከጀርመን እና ከእንግሊዝ ኤምባሲዎች የተውጣጡ ከፍተኛ ልኡካን ቡድን አባላት ሃዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎበኙ

በኢትዮጵያ የጀርመን እና የእንግሊዝ ኤምባሲ ከፍተኛ የልኡካን ቡድን  አባላት በሀዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በጀርመን ተራድኦ ድርጅት (GIZ) እየተከናወኑ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፡፡

  • by admin
  • 0 Comments
  • 6 days, 20 hours ago
  • 223 Views

የብሄራዊ የአምራች ኢንዱስትሪ ካውንስል አባላት የሃዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎበኙ

በጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ (ዶ/ር) የማክሮ ኢኮኖሚ አማካሪ አምባሳደር ግርማ ብሩ የተመራ የብሄራዊ የአምራች ኢንዱስትሪ ካውንስል አባላት በሐዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የመስክ ምልከታ አድርገዋል።