የእቅድ አፈፃፀሙን የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ፤የማኔጅመንት አባላት እንዲሁም የስራ መሪዎችና የልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ስራ አስኪያጆች በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ባለፉት 6 ወራት ያስመዘገበው የኤክስፖርት እቅድ አፈጻጸም ከእጥፍ በላይ ማደጉ አበረታች መሆኑን የኮርፖሬሽኑ የስራ አመራር ቦርድ ገልጿል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ተቀጽላ ድርጅት የሆነው የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ ኮርፖሬሽን አዲሱ የስራ አመራር ቦርድ አባላት የመጀመሪያ ስብሰባቸውን አደረጉ።
በሀዋሳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን የሚገኘውና በተያዘው በጀት ዓመት ወደ ስራ ከገቡ ኩባንያዎች መካከል አንዱ የሆነው ኦሪጅን ሶላር ማምረቻ ፋብሪካ የመጀመሪያ ምርቱን ለአሜሪካ ገበያ መላክ ጀምሯል፡፡