• Striving for eco industrial park
logo
  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 4 hours, 28 minutes ago
  • 7 Views

ኮርፖሬሽኑ በ2018 በጀት ዓመት 266.9 ሚሊዮን ዶላር ከውጭ ንግድ ገቢ መገኘቱን ገለጸ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖችና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ባለሀብቶች ተመርተው ወደ ውጭ አገራት ከተላኩ ምርቶች 266.9 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ በ2018 በጀት ዓመት መገኘቱን አስታውቋል።

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 4 hours, 31 minutes ago
  • 9 Views

ኮርፖሬሽኑ የ2018 በጀት ዓመት  እቅድ አፈፃፀሙን በሃዋሳ ከተማ መገምገም ጀመረ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የ2018 በጀት ዓመት  እቅድ አፈፃፀሙን በሃዋሳ ከተማ መገምገም ጀመረ፡፡

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 2 weeks, 1 day ago
  • 219 Views

PDC-HQ is committed to achieving excellence in quality, environmental stewardship, and occupational

o this end, we have implemented an Integrated Management System (IMS) that unifies the requirements of ISO 9001, ISO 14001, and ISO 45001.

  • by ipdcadmin
  • 0 Comments
  • 2 weeks, 1 day ago
  • 173 Views

የኮምቦልቻ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በሦስት ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘ

የኮምቦልቻ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በጥራት ሥራ አመራር ስርዓት (ISO 9001:2015)፣ በአካባቢ ጥበቃ ሥራ አመራር ስርዓት (ISO 14001:2015) እና በሥራ ላይ ጤናና ደህንነት አስተዳደር ስርዓት (ISO 45001:2018) ከኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዓለም አቀፍ እውቅና አግኝቷል።