o this end, we have implemented an Integrated Management System (IMS) that unifies the requirements of ISO 9001, ISO 14001, and ISO 45001.
የኮምቦልቻ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በጥራት ሥራ አመራር ስርዓት (ISO 9001:2015)፣ በአካባቢ ጥበቃ ሥራ አመራር ስርዓት (ISO 14001:2015) እና በሥራ ላይ ጤናና ደህንነት አስተዳደር ስርዓት (ISO 45001:2018) ከኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዓለም አቀፍ እውቅና አግኝቷል።
የአዳማ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በጥራት ስራ አመራር ስርዓት (ISO 9001:2015) እና በአካባቢ ጥበቃ ስራ አመራር ስርዓት (ISO 14001:2015) ከኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዓለም አቀፍ እውቅና አግኝቷል።
የኢንዱስትሪ ልማትን ከኤሌክትሪክ ልማት ለይቶ ማሰብ መኪናን ያለ ሞተር እንደ ማሰብ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ፍሰሃ ይታገሱ ገለጹ።