የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖችና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ባለሀብቶች ተመርተው ወደ ውጭ አገራት ከተላኩ ምርቶች 266.9 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ በ2018 በጀት ዓመት መገኘቱን አስታውቋል።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የ2018 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀሙን በሃዋሳ ከተማ መገምገም ጀመረ፡፡
o this end, we have implemented an Integrated Management System (IMS) that unifies the requirements of ISO 9001, ISO 14001, and ISO 45001.
የኮምቦልቻ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በጥራት ሥራ አመራር ስርዓት (ISO 9001:2015)፣ በአካባቢ ጥበቃ ሥራ አመራር ስርዓት (ISO 14001:2015) እና በሥራ ላይ ጤናና ደህንነት አስተዳደር ስርዓት (ISO 45001:2018) ከኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዓለም አቀፍ እውቅና አግኝቷል።