የኢንዱስትሪ ልማትን ከኤሌክትሪክ ልማት ለይቶ ማሰብ መኪናን ያለ ሞተር እንደ ማሰብ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ፍሰሃ ይታገሱ ገለጹ።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ለሆቴልና አፓርትመንት አገልግሎት የሚውል አንድ ባለአምስት ወለል ሕንፃን ጨምሮ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በሀዋሳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን አስመረቀ።
የደብረ ብርሃን ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የተቀናጀ ስራ አመራር ስርዓት ፖሊሲ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) በቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን የማምረቻ ቦታ በነጻ የተሰጣቸው ኢንተርፕራይዞች በፍጥነት ወደ ስራ እንዲገቡ ጥሪ አቀረቡ፡፡