የአውሮፓ ህብረት–ኢትዮጵያ የቢዝነስ ፎረም ተሳታፊ የነበሩ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን አባላት የቦሌ ለሚ እና ቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን ጎብኝተዋል።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በስሩ የሚያስተዳድራቸው ተቋማት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነታቸውን ለማሳደግ የሚረዱ ዓለም አቀፍር አሰራሮች ተግባራዊ እንዲደረጉ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኮርፖሬሽኑ ፓርክ ኦፕሬሽን እና አስተዳደር ዘርፍ ስራ አስፈጻሚ አቶ ፍጹም ከተማ ገለጹ፡፡
የኮምቦልቻ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የተቀናጀ ስራ አመራር ስርዓት ፖሊሲ
Kombolcha Special Economic Zone (QMS 9001; EMS:14001; OHS: 45001) Policies