የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በስሩ የሚያስተዳድራቸው ተቋማት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነታቸውን ለማሳደግ የሚረዱ ዓለም አቀፍር አሰራሮች ተግባራዊ እንዲደረጉ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኮርፖሬሽኑ ፓርክ ኦፕሬሽን እና አስተዳደር ዘርፍ ስራ አስፈጻሚ አቶ ፍጹም ከተማ ገለጹ፡፡
የኮምቦልቻ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የተቀናጀ ስራ አመራር ስርዓት ፖሊሲ
Kombolcha Special Economic Zone (QMS 9001; EMS:14001; OHS: 45001) Policies
ኢትዮጵያ ባለፉት 11 አመታት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ሁሉንም አይነት ኢንቨስትመንት ተቀብለው ማስተናገድ የሚችሉ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና ኢንዱስትሪ ፓርኮች ገንብታ ባለሃብቶችን በማስተናገድ ላይ መሆኗን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኦፐሬሽንና ፓርክ አስተዳደር ዘርፍ ስራ አስፈፃሚ አቶ ፍፁም ከተማ ገለፁ፡፡