የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች እና ኢንዱስትሪ ፓርኮች የሃገር ውስጥ ባለሃብቶችን ተሳትፎ በማሳደግ የማኑፋክቸሪግ ዘርፉ ለሃገራዊ እድገት የበኩሉን ሚና እንዲያበረክት የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን ላይ መሆኑን የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለፁ።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ አቅም ያላቸው የቻይና ባለሀብቶች ለመሳብ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ድጋፍ እንዲያደርግ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ፍሰሃ ይታገሱ ጠየቁ፡፡
ግብርና መር የሆነውን የሃገራችን ኢኮኖሚ ወደ ኢንዱስትሪ ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት ውስጥ በመላው ሃገሪቱ በሚያስተዳድራቸው 14 የኢንቨስትመንት ማእከላቱ ውስጥ የሃገር ውስጥ ባለሃብቶች ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ በትኩረት በመስራት ላይ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሸን ምክትል ስራ አስፈፃሚ አቶ ፍፁም ከተማ ገለፁ።
የአውሮፓ ህብረት–ኢትዮጵያ የቢዝነስ ፎረም ተሳታፊ የነበሩ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን አባላት የቦሌ ለሚ እና ቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን ጎብኝተዋል።