የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ዛሬ ለምክር ቤት አባላት ኢንዱስትሪን በተመለከተ ባቀረቡት ማብራሪያ ላይ በኢንዱስትሪ ዘርፍ ከ680ሺ በላይ የስራ እድል በዚህ አመት መፈጠሩን ገለጸዋል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የፋብሪካ ሼድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት አስጀመረ፡፡
በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር የአንድ መስኮት አገልግሎት ማዕከሉን በዛሬው እለት አስጀምሯል።
ባለፉት 5 ዓመታት የኢንቨስትመንት ከባቢውን ለሀገር ውስጥና ለውጭ ባለሀብቶች ምቹና ቀልጣፋ ለማድረግ በመንግስት በኩል በርካታ የሀገር በቀል ሪፎርም ተግባራት መከናወናቸውን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለፁ።