በኢትዮጵያ ኢንቪስትመት ሆልዲንግ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሀብታሙ ኃይለሚካኤል የተመራ የአመራሮች ቡድን የድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጠናን የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎበኙ፡፡
ከ40 በላይ የየሚሆኑ የብራዚል የቢዝነስ ልዑካን ቡድን አባላት በቂሊንጦ እና ቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች የስራ ጉብኝት አድርገዋል።
ኢትዮጵያ ከሶላር ሴል ኤክስፖርት ብቻ ከ900 ሚሊየን ዶላር በላይ በሚቀጥለው አመት እንደምታገኝ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ኢትዮጵያ ከልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ለውጪ ሀገር ገበያ ከሚቀርብ የኢንዱስትሪ ምርት አንድ ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ልታገኝ እንደምትችል የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሰሀ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ።