የአዳማ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በጥራት ስራ አመራር ስርዓት (ISO 9001:2015) እና በአካባቢ ጥበቃ ስራ አመራር ስርዓት (ISO 14001:2015) ከኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዓለም አቀፍ እውቅና አግኝቷል።
የኢንዱስትሪ ልማትን ከኤሌክትሪክ ልማት ለይቶ ማሰብ መኪናን ያለ ሞተር እንደ ማሰብ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ፍሰሃ ይታገሱ ገለጹ።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ለሆቴልና አፓርትመንት አገልግሎት የሚውል አንድ ባለአምስት ወለል ሕንፃን ጨምሮ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በሀዋሳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን አስመረቀ።
የደብረ ብርሃን ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የተቀናጀ ስራ አመራር ስርዓት ፖሊሲ