የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ ኢንተርፕረነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት ጋር በተለያዩ የልማት መስኮች በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት (MoU) ተፈራርሟል።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አመራሮችና ሰራተኞች "ተስፋን እንትከል" በሚል መሪ ቃል በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል እየተካሄደ ያለውን ሀገራዊ ንቅናቄ በመቀላቀል በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ችግኞችን ተክለዋል።
ከ30 በላይ የቻይና ባለሀብቶችን ያካተተ የልዑካን ቡድን የቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎብኝቷል።
Transforming Potential into National Growth: How IPDC Delivered a Historic Year in Ethiopia's Industrial Development