የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ በ2018 በጀት ዓመት ከ26.7 ቢሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የተኪ ምርቶች ተመርተው ለሀገር ውስጥ ገበያ መቅረባቸውን የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) አስታውቀዋል።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፍተኛውን የገቢ መጠን ማስመዝገቡን የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በ2018 በጀት ዓመት ከ750 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ የሚገመት ኢንቨስትመንት ያላቸው 166 ባለሃብቶችን ወደሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና ኢንዱስትሪ ፓርኮች መሳብ መቻሉን ገልጿል።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖችና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ባለሀብቶች ተመርተው ወደ ውጭ አገራት ከተላኩ ምርቶች 266.9 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ በ2018 በጀት ዓመት መገኘቱን አስታውቋል።