የኖርዌዩ ጆተን ኢትዮጵያ የቀለም አምራች ኩባንያ በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ተጨማሪ የማስፋፊያ ፕሮጀክት ለማከናወን ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ።
በኢትዮጵያ የአሜሪካ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ የሃዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን በመጎብኘት በዞኑ የሚከናወኑ የኢንዱስትሪና የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎችን ተመልክተዋል።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ በ2018 በጀት ዓመት ከ26.7 ቢሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የተኪ ምርቶች ተመርተው ለሀገር ውስጥ ገበያ መቅረባቸውን የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) አስታውቀዋል።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፍተኛውን የገቢ መጠን ማስመዝገቡን የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ።