የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በ2018 በጀት ዓመት ከ750 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ የሚገመት ኢንቨስትመንት ያላቸው 166 ባለሃብቶችን ወደሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና ኢንዱስትሪ ፓርኮች መሳብ መቻሉን ገልጿል።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖችና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ባለሀብቶች ተመርተው ወደ ውጭ አገራት ከተላኩ ምርቶች 266.9 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ በ2018 በጀት ዓመት መገኘቱን አስታውቋል።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የ2018 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀሙን በሃዋሳ ከተማ መገምገም ጀመረ፡፡
o this end, we have implemented an Integrated Management System (IMS) that unifies the requirements of ISO 9001, ISO 14001, and ISO 45001.