የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከአዲስ አበባ ንግድ ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ጋር በመተባበር ዓለም ዓቀፍ ደረጃን ያሟላ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለውን የተቀናጀ የስራ አመራር ስርዓት ለመተግበር የሚያስችል ስልጠና ለዋና መስሪያ ቤት መምሪያ ኃላፊዎች እና ለልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ስራ አስኪያጆች ሰጥቷል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ልዑካን ቡድን ኢትዮጵያ በፋርማሲ ዘርፍ ያላትን የኢንቨስትመንት አማራጭ በህንድ ለዓለም አቀፍ ባለሀብቶች እያስተዋወቀ ነው፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን እና ኢትዮ ቴሌኮም በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች የሚመረቱ ምርቶችን በ'ዘመን ገበያ' ለሀገር ውስጥ ገበያተኞች ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል::
በፓኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ ዲፕሎማት አምባሳደር ሀሚድ አስጋር ካህን የተመራ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን አባላት የቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን ጎብኝቷል፡፡